Wednesday, September 18, 2013

Kality Prison: Somebody's Hell is another's Heaven


Ethiopia, Modernday Orwellian Animal-Farm
You may disagree with me but I believe that if there are such things called heaven and/or hell, it is only here on planet earth. Let's keep this rhetoric aside for a while and discuss about the main issue which came across to me last Saturday while I was attending the book-release event held by the duo Swedish journalists who were "pardoned" last year after being jailed for 438 days in Ethiopia, to remember thousands of Ethiopian prisoners of conscience and the crackdown on dissent in Ethiopia. TPLF's (Tigray People's Liberation Front) late strongman bragged " Swedish and Ethiopians are before our justice system; we bleed the same blood", when asked if he was

Monday, September 16, 2013

ዝዋይ እስር ቤትን ያየ ቃሊቲን ያመሰግናል።

እውን የነጭም የጥቁርም ደም ለኢህአዴግ አንድ ዓይነት ነው?
እንደምን ከረማችሁ? እንኳን ወደ አዲሱ ዓመት "በሰላም" (መቼም አንዳቾቻችሁ ምን ሰላም አለና እንደምትሉ መጠርጠር ግድ ይላል፡ እኔም ከእናንተ መሃል አንዱ ነኝ) ተሸጋገራችሁ። 2006 እንዴት ይዟችኋል? ግን ግን እንደው ግርም አይልም የእኝህ የ"አዲሱ" ጠቅላይ ምኒስትር ነገር። ትዝ ይላችሁ እንደሆን ሟቹ ጠቅላይ ምኒስትር ከመሞታቸው በፊት ሁለቱን ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ለመፍታት ሃሳብ እንዳላቸው ጥያቄ ቀርቦላቸው "በህግ ፊት ሁላችንም እኩል ነን (ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ አለች የምትለው ጥቅስ ትዝ አትላችሁም) ጥቁርም ሆነ ነጭ ደማችን አንድ ነው" ብለው መልስ ሰጥተው ነበር። በኋላ ላይ ግን ቀኝ አዙር ብለው ለፈረንጆቹ